ማንቸስተር ዩናይትዶች ክሪስቲያን ፑሊሲችን በ£50m የዝውውር ሂሳብ ለማስፈረም ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው። የክለቡ ሊቀመንበር የሆኑት ኢድ ውድዋርድ ተጭዋቹ አሜሪካዊ መሆኑን ተከትሎ ትልቅ የገበያ እድል እንደሚፈጥርላቸውም አምነዋል። (ምንጭ: SPORTbild)
ዴቪድ ደ ሂያ ቀጣይ የእግር ኳስ ዘመኑንንም በማንቸስተር ዩናይትድ በመቆየት ማሳለፍ እንደሚፈልግ ለክለቡ ሰዎች አሳውቋቸዋል። ሆኖም አዲሱን ኮንትራት የሚፈርመው ሳምንታዊ ከ£300,000 በላይ ደሞዝ ከከፈሉት ብቻ መሆኑን ነግራቸዋል። (ምንጭ: Standard)
.
ፈረንሳዊው ኢንተርናሽናል አማካይ ኦስማኔ ዴምቤሌይ ለባርሴሎና ሰዎች እንደነገራቸው ከሆነ በጥር የዝውውር መስኮት ክለቡን የመልቀቅ ምንም ፍላጎት የለውም። የተጨዋቹ ስም ከአርሰናል ዝውውር ጋር በተደጋጋሚ ሲያያዝ መቆየቱ ይታወሳል። (ምንጭ: ESPN)
.
የአርሰናሉ አለቃ አርሰን ዌንገር አዲሱ የባየር ሙኒክ አሰልጣኝ ለመሆን ዝግጁ እንደሆኑ ታወቀ።
(ምንጭ: Telegraph)
.
አያክሶች በአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ከሚፈለጉት የቡድናቸው ኮከብ ተጭዋቾች ማቲያስ ዲ ሊዥት(€65m) እና ፍራንክ ዲ ጆንግ(€75m) ዝውውር በድምሩ የ€140m ፓውንድ እንደሚያገኙ ተማምነዋል። ማን.ሲቲ እና ባርሴሎና የተችዋቾቹ ዋነኛ ፈላጊዎች ሲሆኑ ጁቬንቱስ እና ፒ.ኤስ.ጂዎች በበኩላቸው የ ዲ ሊዥት ፈላጊ ክለቦች ናቸው።
(ምንጭ: Mundo Deportivo)
.
ባርሴሎናዎች አዲስ የ£355m የስፓንሰርሺፕ ስምምነት በመፈራረም የስቴዲየማቸውን ስያሜ ካምፕ ኑ ለመቀየር ተቃርበዋል። (ምንጭ: RAC1)
.
ማርኮ አሴንሲዎ ክለቡ ማድሪድ በክረምቱ ትልቅ ስም ያለው ተጭዋች የሚያዛውር ከሆነ ክለቡን ለመልቀቅ ተዘጋጅቷል። ጁቬንሱሶች የ22 አመቱን ስፔናዊ ለማዛወር የተሻለ እድል አላቸው። (ምንጭ: Rai Sport)
.
ሪያል ማድሪዶች በክረምቱ የ€70m የዝውውር ሂሳብ የሚቀርብላቸው ከሆነ ኢስኮን ለመሸጥ ከውሳኔ ላይ ደርሰዋል። አርሰናሎች ተጭዋቹን ለማዛወር ከማድሪዶች ጋር ጠንከር ያለ ንግግር ማድረች ከወዲሁ ጀምረዋል። (ምንጭ: Calciomercato)
.
የማንቸስተር ዩናይትድ የዝውውር ኢላማ የሆነው ኢቫን ፔሪሲች ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መዛወር እንደሚፈልግ ተናገረ።
"በፕሪሚየር ሊጉ መጫዎት የሁልግዜም ህልሜ መሆኑን ከዚህ በፊት ደጋግሜ ተናግሬዋለሁ።" - ሲል ኢንተር ሚላን ከቶተንሃም ጋር በቻምፒየንስ ሊጉ ከመጫወታቸው በፊት ተናግሯል። (ምንጭ: Goal)
.
ጆኖዋዎች አጥቂያቸው ፒያቴክ ለማዛወር የሚፈልጉ ክለቦች ለዝውውር የ £44m ሂሳብ እንዲያቀርቡ አሳስበዋል። ቼልሲ እና ናፖሊዎች የአጥቂው ዋነኞቹ አንድ ፈላጊ ክለቦች ናቸው። (ምንጭ: Tuttosport)
.
Official: አርሰናሎች ነገ በዩሮፓ ሊጉ ከሜዳቸው ውጪ በFK Vorskla Poltava ስቴዲየም ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ በደህንነት ስጋት ምክንያት ወደ ኪየቩአ የOlimpiyskiy ስታዲየም መዛወሩ ተነግራል። (ምንጭ: ChrisWheatley)
ዴቪድ ደ ሂያ ቀጣይ የእግር ኳስ ዘመኑንንም በማንቸስተር ዩናይትድ በመቆየት ማሳለፍ እንደሚፈልግ ለክለቡ ሰዎች አሳውቋቸዋል። ሆኖም አዲሱን ኮንትራት የሚፈርመው ሳምንታዊ ከ£300,000 በላይ ደሞዝ ከከፈሉት ብቻ መሆኑን ነግራቸዋል። (ምንጭ: Standard)
.
ፈረንሳዊው ኢንተርናሽናል አማካይ ኦስማኔ ዴምቤሌይ ለባርሴሎና ሰዎች እንደነገራቸው ከሆነ በጥር የዝውውር መስኮት ክለቡን የመልቀቅ ምንም ፍላጎት የለውም። የተጨዋቹ ስም ከአርሰናል ዝውውር ጋር በተደጋጋሚ ሲያያዝ መቆየቱ ይታወሳል። (ምንጭ: ESPN)
.
የአርሰናሉ አለቃ አርሰን ዌንገር አዲሱ የባየር ሙኒክ አሰልጣኝ ለመሆን ዝግጁ እንደሆኑ ታወቀ።
(ምንጭ: Telegraph)
.
አያክሶች በአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ከሚፈለጉት የቡድናቸው ኮከብ ተጭዋቾች ማቲያስ ዲ ሊዥት(€65m) እና ፍራንክ ዲ ጆንግ(€75m) ዝውውር በድምሩ የ€140m ፓውንድ እንደሚያገኙ ተማምነዋል። ማን.ሲቲ እና ባርሴሎና የተችዋቾቹ ዋነኛ ፈላጊዎች ሲሆኑ ጁቬንቱስ እና ፒ.ኤስ.ጂዎች በበኩላቸው የ ዲ ሊዥት ፈላጊ ክለቦች ናቸው።
(ምንጭ: Mundo Deportivo)
.
ባርሴሎናዎች አዲስ የ£355m የስፓንሰርሺፕ ስምምነት በመፈራረም የስቴዲየማቸውን ስያሜ ካምፕ ኑ ለመቀየር ተቃርበዋል። (ምንጭ: RAC1)
.
ማርኮ አሴንሲዎ ክለቡ ማድሪድ በክረምቱ ትልቅ ስም ያለው ተጭዋች የሚያዛውር ከሆነ ክለቡን ለመልቀቅ ተዘጋጅቷል። ጁቬንሱሶች የ22 አመቱን ስፔናዊ ለማዛወር የተሻለ እድል አላቸው። (ምንጭ: Rai Sport)
.
ሪያል ማድሪዶች በክረምቱ የ€70m የዝውውር ሂሳብ የሚቀርብላቸው ከሆነ ኢስኮን ለመሸጥ ከውሳኔ ላይ ደርሰዋል። አርሰናሎች ተጭዋቹን ለማዛወር ከማድሪዶች ጋር ጠንከር ያለ ንግግር ማድረች ከወዲሁ ጀምረዋል። (ምንጭ: Calciomercato)
.
የማንቸስተር ዩናይትድ የዝውውር ኢላማ የሆነው ኢቫን ፔሪሲች ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መዛወር እንደሚፈልግ ተናገረ።
"በፕሪሚየር ሊጉ መጫዎት የሁልግዜም ህልሜ መሆኑን ከዚህ በፊት ደጋግሜ ተናግሬዋለሁ።" - ሲል ኢንተር ሚላን ከቶተንሃም ጋር በቻምፒየንስ ሊጉ ከመጫወታቸው በፊት ተናግሯል። (ምንጭ: Goal)
.
ጆኖዋዎች አጥቂያቸው ፒያቴክ ለማዛወር የሚፈልጉ ክለቦች ለዝውውር የ £44m ሂሳብ እንዲያቀርቡ አሳስበዋል። ቼልሲ እና ናፖሊዎች የአጥቂው ዋነኞቹ አንድ ፈላጊ ክለቦች ናቸው። (ምንጭ: Tuttosport)
.
Official: አርሰናሎች ነገ በዩሮፓ ሊጉ ከሜዳቸው ውጪ በFK Vorskla Poltava ስቴዲየም ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ በደህንነት ስጋት ምክንያት ወደ ኪየቩአ የOlimpiyskiy ስታዲየም መዛወሩ ተነግራል። (ምንጭ: ChrisWheatley)